Sunday, September 29, 2013

በአንድነት ፓርቲ መሰከረም 19 የተጠራው ሰልፍ አጀማመር ፎቶና መፈክሮች በከፊሉ


September 29, 2013

አንድነት ፓርቲ የጠራው ሰላማዊ ሰልፍ በጥሩ ሁኔታ የተጀመረ ሲሆን ከጅምሩ የአዲስ አበባ አሰተዳደር ፕሊስ እጅ ለ እጅ በመያያዝ ሕዝቡን እንዳይንቀሳቀስ እየሞከረ ቢሆንም ሕዝቡ ግን ወደፊት ለመሄድ ዝግጁ እንደሆነና ወደፊት የመገሰገሱ ሰሜቱ እየጨመረ ነው::ዶ/ር ነጋሶና የ33 አመራሮች ወደፊት በመሄድ ሕዝቡን ለመምራት እየሞከሩ ይገኛሉ ::በዚህ አጋጣሚ ሕዝቡ በፕሊሶችና በአድማ በታኝ ወደፊት እንዳይሄድ እየተሞከረ ነው !!
ሙሰና የስራቱ መገለጫ ነው!!
ፍትህ ናፈቃን !!!
ፍትህ እያሉ ቃሊቲ ገቡ !!
መብትን መጣየቅ አሽባሪነት አይደለም !!!
ወኔ የሌለው ያገር ሽክም ነው !!
ርዮት አለሙ !! እሰክንድር ነጋ !!አንዷለም አራጌ!! እነ አቡበከር አሽባሪ አይደሉም !!
አምባገነኖች ያሉበት የሁሉም ቤት እሰር ቤት ነው !!
ሕገመንግስታዊ መብት መጠየቅ አሽባሪነት አይደለም !!
በመሳሪያ ሕዝብ ማንበርከክ አይቻልም !!
አንበረከክም !!
Andenat party
Andenat party
Andenat Party
Andenat Party
Andenat party
Andenat Party
Andenat party
Andenat Party
Andenat party
Andent Party

No comments:

Post a Comment