ኦክቶበር 07, 2013
ሄለን ንጉሴ
ዶ/ር ሙላቱ ታደሰ ከ1998 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ለፕሬዘዳንትነት እስከታጩበት እለት በቱርክ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት ሲሆን ባለ ትዳርና የአንድ ወንድ ልጅ አባት ናቸው እንዲሁም የኦሮምኛ፤ አማርኛ፤ ፈረንሳይኛ፤ እንግሊዘኛ እና ቻይንኛ ቋንቁዎችን መፃፍና ማንበብ ጭምር እንደሚችሉ ተነገሮላቸዋል። በመሆኑም ለሚቀጥሉት ስድስት አመታት የኢትዮጵያ ፕሬዜዳንት ሆነው ማገልገል እንደሚችሉ ምክርቤቱ አምኖበት በእጩነት ያቀረባቸው ሲሆን፤

ለአዲሱ ፕሬዘዳንትም መልካም ምኞቴን እየገለፅኩ ለሚቀጥው የስራ ዘመናቸው የማንንም ራእይ አስፈፃሚ ሳይሆኑ የተሰጣቸውን የህዝብ አደራ በቅንንነት እንጂ በቀቀን ሆነው በሙት መንፈስ እንዳይመሩ አምላክ የሰጣቸውን አይምሮ በመጠቀም በማስተዋል እራሳቸውን ሆነው ሃገሪቷን በቅንነት እንዲያገለግሉ መልክቴን አስተላልፋለሁ፡፡
No comments:
Post a Comment